የሀገር ውስጥ ዜና

ጨረራ አመንጪ ቁሶችንና መሳሪያዎችን የሚጠቀሙ ድርጅቶችን ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

March 03, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጨረራ አመንጪ ቁሶችንና መሳሪያዎችን የሚጠቀሙ ድርጅቶችን ግንዛቤ ማሳደግ ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገልጿል።

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የጨረራ መከላከያ ባለስልጣን አመራሮች በባለስልጣኑ የስራ እንቅስቃሴዎች ዙሪያ ውይይት ማካሄዳቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።