አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የክልሉን ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ እና የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ስራ አስጀምረዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት በክልሉ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ፕሮጀከቶች በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እንዲጠናቀቁ የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሰራ ይገኛል ብለዋል።