የሀገር ውስጥ ዜና

አገር አቀፍ የሕግ ተርጓሚዎች የግንኙነት እንዲጠናከር ተጠየቀ

By Feven Bishaw

May 17, 2022

በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት የፌዴራል እና የክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንቶችና ዳኞች የተሳተፉበት መድረክ በመንግሥታት ግንኙነት አዋጅ ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡