በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት የፌዴራል እና የክልል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንቶችና ዳኞች የተሳተፉበት መድረክ በመንግሥታት ግንኙነት አዋጅ ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡