የሀገር ውስጥ ዜና

ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ታዳጊ ወጣቶች የመደገፍና የማብቃት ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

By Feven Bishaw

May 18, 2022

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይበር ደህንነት እና ተያያዥ ዘርፎች ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ታዳጊ ወጣት ኢትዮጵያውያንን የመደገፍና የማብቃት ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገለጸ፡፡