ፕሮጀክት ለማከናወን በጀት ወስደው የተሰወሩ ማህበራትን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ ሊሰራ እንደሚገባና አላስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን በማስቀረት የተስተዋሉ ጉድለቶችም ሊስተካከሉ እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጠዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡
ፕሮጀክት ለማከናወን በጀት ወስደው የተሰወሩ ማህበራትን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ ሊሰራ እንደሚገባና አላስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን በማስቀረት የተስተዋሉ ጉድለቶችም ሊስተካከሉ እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጠዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡