የሀገር ውስጥ ዜና

በሐረሪ ክልል ለከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ከ234 ሚሊየን ብር በላይ የበጀት ክለሳ እቅድ ፀደቀ

By ዮሐንስ ደርበው

May 19, 2022

ፕሮጀክት ለማከናወን በጀት ወስደው የተሰወሩ ማህበራትን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ ሊሰራ እንደሚገባና አላስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን በማስቀረት የተስተዋሉ ጉድለቶችም ሊስተካከሉ እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጠዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡