አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጪውን ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቋቋም ዝግጅት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲቲዩት አሳሰበ።