አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 14ኛው የዓለም በይነ-ዕምነት ጉባኤ “የጥላቻ ንግግር በሃይማኖታዊና በቅዱሳት መጽሐፍት እይታ” በሚል መሪ ሀሳብ በኳታር ዶሃ መካሄድ ጀመረ፡፡
ኢትዮጵያን በመወከል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እና በኳታር የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈይሰል አሊይ መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 14ኛው የዓለም በይነ-ዕምነት ጉባኤ “የጥላቻ ንግግር በሃይማኖታዊና በቅዱሳት መጽሐፍት እይታ” በሚል መሪ ሀሳብ በኳታር ዶሃ መካሄድ ጀመረ፡፡
ኢትዮጵያን በመወከል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እና በኳታር የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ፈይሰል አሊይ መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።