የሀገር ውስጥ ዜና

22ኛው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ድርጅት ጉባኤ በመጪው ሐምሌ ይካሄዳል

By Feven Bishaw

May 24, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ድርጅት (በድር ኢትዮጵያ) ጉባኤ ከሀምሌ 8 እስከ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ሊካሄድ ነው፡፡

ጉባዔው ከአገራቸው የራቁ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ አገራቸው ያላቸውን ግንዛቤ እንዲያሰፉ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡