የሀገር ውስጥ ዜና

በ2030 የህፃናትን መቀንጨር ዜሮ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

By Feven Bishaw

May 24, 2022

አዲስ አበባ፣ግንቦት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2030 የህፃናትን መቀንጨር ዜሮ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በሰቆጣ ቃል ኪዳን ላይ ለደቡብ ክልል ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።