አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮው ለሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ6 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኝ መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
መርሐ ግብሩ ተግባራዊ መደረጉ በየዓመቱ 92 ሺህ ሄክታር የነበረውን የደን ውድመት መጠን ወደ 32 ሺህ ሄክታር ዝቅ ማድረግ መቻሉም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮው ለሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ6 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኝ መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
መርሐ ግብሩ ተግባራዊ መደረጉ በየዓመቱ 92 ሺህ ሄክታር የነበረውን የደን ውድመት መጠን ወደ 32 ሺህ ሄክታር ዝቅ ማድረግ መቻሉም ተገልጿል።