አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሽታን መከላከልና ጤናን ማበልጸግ መሰረት ያደረገ ፖሊሲ ተግራዊ እያደረገች በመሆኗ በሽታዎችን በመከላከልና በመቆጣጠር አበረታች ውጤት መመዝገቡን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ ተናገሩ፡፡
ከ22 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ሰዎችን በስነ ተዋልዶ ጤና፣ በስርዓተ ጾታ እና በቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ዙርያ ተጠቃሚ በሚያደርግ ፕሮጀክት ላይ የትግበራ አካላት አውደ-ጥናት ተካሄደ፡፡