የሀገር ውስጥ ዜና

የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ 5 ሺህ የሚሆኑ መጻህፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻህፍት አስረከበ

By Feven Bishaw

May 28, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ከሰራተኞቹ እና ከአድማጭ ተመልካች የሰበሰበውን 5 ሺህ የሚሆኑ መጻህፍት ለአብርሆት ቤተ መጻህፍት አስረከበ።

“ሚሊዮን መጻህፍት ለሚሊኒየሙ ትውልድ ” በሚል ለአብርሆት ቤተ መጻህፍት የሚደረገው የመጽሃፍት ልገሳ ተጠናክሮ ቀጥሏል።