አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በጃፓን ፉኮካ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ከሆኑት ማጹፉጂ ኮጂ ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅትም ዩኒቨርሲቲው ከኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ እና በባህርዳር ከተሞች ከደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ጋር በተያያዘ በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያ መክረዋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በጃፓን ፉኮካ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ከሆኑት ማጹፉጂ ኮጂ ጋር ተወያይተዋል።
በዚህ ወቅትም ዩኒቨርሲቲው ከኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ እና በባህርዳር ከተሞች ከደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ጋር በተያያዘ በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያ መክረዋል።