አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎች ለቀረቡለት አቤቱታዎች ምላሽ እንዲሰጥ ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቀረበ።
ቦርድ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ሰሞኑን ከተለያዩ ፓርቲዎች የቀረበለትን አቤቱታ አስመልክቶ ምላሾችን መስጠቱን አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፓርቲዎች ለቀረቡለት አቤቱታዎች ምላሽ እንዲሰጥ ለሚመለከታቸው አካላት ጥሪ አቀረበ።
ቦርድ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ሰሞኑን ከተለያዩ ፓርቲዎች የቀረበለትን አቤቱታ አስመልክቶ ምላሾችን መስጠቱን አስታውቋል።