አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ከሌሴቶ አቻው ጋር ባደረገው ሁለተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታ አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡
በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ዋልያዎቹ በ38ኛው ደቂቃ በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት የመጀመሪያውን ግብ አስቆጥረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ከሌሴቶ አቻው ጋር ባደረገው ሁለተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታ አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡
በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ዋልያዎቹ በ38ኛው ደቂቃ በዳዋ ሆቴሳ አማካኝነት የመጀመሪያውን ግብ አስቆጥረዋል፡፡