የሀገር ውስጥ ዜና

በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለሚገኙ 8 ሺህ ተፈናቃዮች ሰብአዊ ድጋፍ ተደረገ

By Feven Bishaw

May 31, 2022

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለሚገኙ 8 ሺህ ተፈናቃዮች ሰብአዊ ድጋፍ ተደረገ።

ድጋፉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በጋራ ያደረጉት ነው።