አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለሚገኙ 8 ሺህ ተፈናቃዮች ሰብአዊ ድጋፍ ተደረገ።
ድጋፉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በጋራ ያደረጉት ነው።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ለሚገኙ 8 ሺህ ተፈናቃዮች ሰብአዊ ድጋፍ ተደረገ።
ድጋፉን ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በጋራ ያደረጉት ነው።