አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።
አደጋው ከሀረር ወደ ጅግጅጋ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ከባቢሌ ከተማ ወደ ገመቹ ቀበሌ እየተጓዘ ከነበረ ባለ ሦስት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ የደረሰ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።
አደጋው ከሀረር ወደ ጅግጅጋ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ከባቢሌ ከተማ ወደ ገመቹ ቀበሌ እየተጓዘ ከነበረ ባለ ሦስት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ የደረሰ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።