አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ስለ ኢትዮጵያ” ሀገራዊ የምክክር መድረክ “ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ቃል በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ የኢትዮጵያውያን የጋራ እሴቶች ለሀገር ህልውና ባላቸው ሚና ላይ ያተኮሩ ሦስት ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ስለ ኢትዮጵያ” ሀገራዊ የምክክር መድረክ “ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ቃል በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ የኢትዮጵያውያን የጋራ እሴቶች ለሀገር ህልውና ባላቸው ሚና ላይ ያተኮሩ ሦስት ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል።