አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ማህሌት ሃይሉ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በአሁኑ ወቀት በዓለም አቀፍ ደረጅ እየተስፋፋ የመጣውን የጦር መሳሪያ ዝውውር ከመቀነስ አንፃር በአውሮፓ ህብረት እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች ዙሪያ መክረዋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ማህሌት ሃይሉ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በአሁኑ ወቀት በዓለም አቀፍ ደረጅ እየተስፋፋ የመጣውን የጦር መሳሪያ ዝውውር ከመቀነስ አንፃር በአውሮፓ ህብረት እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች ዙሪያ መክረዋል።