የሀገር ውስጥ ዜና

አምባሳደር ማህሌት ሃይሉ ከአውሮፓ ህብረት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 05, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ አምባሳደር ማህሌት ሃይሉ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር ተወያይተዋል።

በውይይታቸውም በአሁኑ ወቀት በዓለም አቀፍ ደረጅ እየተስፋፋ የመጣውን የጦር መሳሪያ ዝውውር ከመቀነስ አንፃር በአውሮፓ ህብረት እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች ዙሪያ መክረዋል።