የሀገር ውስጥ ዜና

ከ4 ሺህ በላይ መጻሕፍት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ተበረከተ

By Feven Bishaw

June 01, 2022

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ4 ሺህ በላይ መጻሕፍት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበርክተዋል፡፡

በዚህም የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከወጣቶችና ከስፖርቱ ቤተሰብ ያሰባሰበውን ከ3 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ዛሬ ለቤተ-መጻሕፍቱ አስረክቧል።