አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ4 ሺህ በላይ መጻሕፍት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበርክተዋል፡፡
በዚህም የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከወጣቶችና ከስፖርቱ ቤተሰብ ያሰባሰበውን ከ3 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ዛሬ ለቤተ-መጻሕፍቱ አስረክቧል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ4 ሺህ በላይ መጻሕፍት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበርክተዋል፡፡
በዚህም የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከወጣቶችና ከስፖርቱ ቤተሰብ ያሰባሰበውን ከ3 ሺህ በላይ መጻሕፍትን ዛሬ ለቤተ-መጻሕፍቱ አስረክቧል።