ዓለምአቀፋዊ ዜና

አምባሳደር ማይክ ሃመር የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተመደቡ

By Melaku Gedif

June 01, 2022

ሚኒስትሩ አሜሪካ በቀጠናው የምታደርገውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ለማስቀጠል ከአዲሱ ልዩ መልዕክተኛ ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጸዋል።