አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እና ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሸታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገልጿል።
በአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ዳምጤ ላንክር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ አሁን ላይ በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ዞኖች የወባ በሽታ ተከስቷል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እና ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ በሸታ ስርጭት እየጨመረ መሆኑ ተገልጿል።
በአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የወባ መከላከል እና መቆጣጠር ቡድን መሪ አቶ ዳምጤ ላንክር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ አሁን ላይ በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ዞኖች የወባ በሽታ ተከስቷል።