አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ የሚመሩትና ኢትዮጵያ ታምርት በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ንቅናቄ መድረክ በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ የንቅናቄ መድረኩን ቡታጅራ ከተማ የሚገኘውን ደስታ ጋርመንት ፋብሪካ በመጎብኘት ነው ያስጀመሩት፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ የሚመሩትና ኢትዮጵያ ታምርት በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ንቅናቄ መድረክ በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ የንቅናቄ መድረኩን ቡታጅራ ከተማ የሚገኘውን ደስታ ጋርመንት ፋብሪካ በመጎብኘት ነው ያስጀመሩት፡፡