አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመላው ህዝባችን የሰላም እና ደህንነት ጋሻ ለመሆን የሚያስችለንን አቅም እየገነባን ነው ሲሉ የፌዴራል ፖሊስ ሰራዊት ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ተናገሩ፡፡
የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመላው ህዝባችን የሰላም እና ደህንነት ጋሻ ለመሆን የሚያስችለንን አቅም እየገነባን ነው ሲሉ የፌዴራል ፖሊስ ሰራዊት ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ተናገሩ፡፡
የፖሊስ አመራርና አባላት የምስጋናና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡