አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በግልጽ ተነጋግሮ መግባባት መፍጠር የህልውና ጉዳይ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ታዬ ደንደአ ተናገሩ፡፡
አካታች ብሄራዊ ምክክር ለብሄራዊ መግባባታችን፣ ለዘላቂ ሰላማችንና ለአብሮነታችን በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተካሄዷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በግልጽ ተነጋግሮ መግባባት መፍጠር የህልውና ጉዳይ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ታዬ ደንደአ ተናገሩ፡፡
አካታች ብሄራዊ ምክክር ለብሄራዊ መግባባታችን፣ ለዘላቂ ሰላማችንና ለአብሮነታችን በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተካሄዷል፡፡