የሀገር ውስጥ ዜና

ለመሰረተ ልማት ስራዎች ውጤታማነት የተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

By Feven Bishaw

June 10, 2022

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚከናወኑ የመሰረተ ልማት ስራዎች ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከርና ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ።

ሚኒስቴሩ ከክልልና ከከተማ መስተዳድሮች ለተውጣጡ ባለድርሻ አካላት በመሰረተ ልማት ቅንጅታዊ አሰራር ዙሪያ በሐረሪ ክልል የግንዛቤ መስጫ መድረክ አካሂዷል።