የሀገር ውስጥ ዜና

የዓለም ባንክ ለአዲስ አበባ ተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 25 ሚሊየን ዶላር ለመስጠት ወሰነ

By Tibebu Kebede

March 06, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ ለአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 25 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለመስጠት ወሰነ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በኢትዮጵያ ከዓለም ባንክ ዳይሬክተር ካሮላይን ተርክ ጋር ተወያይተዋል።