የሀገር ውስጥ ዜና

በአምባሰል ወረዳ ራስ ጠቆሮ ጥብቅ ደን ላይ የእሳት አደጋ ተከሰተ

By Feven Bishaw

June 15, 2022

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 8 ሄክታር የቆዳ ስፋት ባለው ራስ ጠቆሮ እየተባለ በሚጠራው ጥብቅ ደን ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተገለፀ፡፡

የእሳት አደጋው ከሰኔ 6 ቀን 2014ዓ.ም ሌሊት ጀምሮ የተከሰተ መሆኑ እና እስካሁን ድረስ መቆጣጠር አለመቻሉ ተገልጿል፡፡