አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 8 ሄክታር የቆዳ ስፋት ባለው ራስ ጠቆሮ እየተባለ በሚጠራው ጥብቅ ደን ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተገለፀ፡፡
የእሳት አደጋው ከሰኔ 6 ቀን 2014ዓ.ም ሌሊት ጀምሮ የተከሰተ መሆኑ እና እስካሁን ድረስ መቆጣጠር አለመቻሉ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 8 ሄክታር የቆዳ ስፋት ባለው ራስ ጠቆሮ እየተባለ በሚጠራው ጥብቅ ደን ላይ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተገለፀ፡፡
የእሳት አደጋው ከሰኔ 6 ቀን 2014ዓ.ም ሌሊት ጀምሮ የተከሰተ መሆኑ እና እስካሁን ድረስ መቆጣጠር አለመቻሉ ተገልጿል፡፡