አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱረህማን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ፣ የፍትህ እና ዴሞክራሲ ቋሚ ኮሚቴ ጋር መንግስት ሕግ ለማስከበር እየወሰደ ባለው እርምጃ ዙሪያ ተወያዩ፡፡
ቋሚ ኮሚቴው በክልሉ አንዳንድ ዞኖች፥ ወረዳዎችና ከተሞች ምልከታ እንደሚያደርግም ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ሰኔ 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሰዓዳ አብዱረህማን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ ፣ የፍትህ እና ዴሞክራሲ ቋሚ ኮሚቴ ጋር መንግስት ሕግ ለማስከበር እየወሰደ ባለው እርምጃ ዙሪያ ተወያዩ፡፡
ቋሚ ኮሚቴው በክልሉ አንዳንድ ዞኖች፥ ወረዳዎችና ከተሞች ምልከታ እንደሚያደርግም ተገልጿል፡፡