አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ የክልሉን የገጠርና ከተማ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የምርትና አገልግሎት ኢግዚቢሽንና ባዛር በወላይታ ሶዶ ከተማ ከፍተዋል።
ከምርትና አገልግሎት ኢግዚቢሽንና ባዛሩ በተጨማሪ የክልሉ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት ጉባኤ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ የክልሉን የገጠርና ከተማ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የምርትና አገልግሎት ኢግዚቢሽንና ባዛር በወላይታ ሶዶ ከተማ ከፍተዋል።
ከምርትና አገልግሎት ኢግዚቢሽንና ባዛሩ በተጨማሪ የክልሉ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት ጉባኤ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡