የሀገር ውስጥ ዜና

ከ700 በላይ የሚሆኑ የስልጤ ዞን አመራሮች የአንድነት ፓርክን ጎበኙ

By Tibebu Kebede

March 07, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ700 በላይ የሚሆኑ የስልጤ ዞን አመራሮች በዛሬው ዕለት የአንድነት ፓርክን ጎብኝተዋል።

ጉብኝቱ የኢትዮጵያን ቀደምት እና አሁናዊ የታሪክ እሴቶች ለመመልከት ያስቻላቸው መሆኑን አመራሮቹ ተናግረዋል፡