አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ )የዘንድሮው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የሴቶችን የእኩልትና የፍትሃዊነት ችግሮችን ለመፍታት እንቅስቃሴ የተጀመረበት ቀን መሆኑን ይገለጸል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ )የዘንድሮው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የሴቶችን የእኩልትና የፍትሃዊነት ችግሮችን ለመፍታት እንቅስቃሴ የተጀመረበት ቀን መሆኑን ይገለጸል፡፡