አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ከ39 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የብር ኖት ወደ ባንክ አካውንቱ ሊያስገባ የሞከረ ተጠርጣሪ እጅ ከፍንጅ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር የዋለው ትናንት በክፍለ ከተማው ወረዳ 1 በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረጲ ቅርንጫፍ ውስጥ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ከ39 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የብር ኖት ወደ ባንክ አካውንቱ ሊያስገባ የሞከረ ተጠርጣሪ እጅ ከፍንጅ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር የዋለው ትናንት በክፍለ ከተማው ወረዳ 1 በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረጲ ቅርንጫፍ ውስጥ ነው፡፡