አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም የምግብና እርሻ ድርጀት( ፋኦ) በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል የአውሮፕላን ድጋፍ አደረገ፡፡
የአውሮፕላን ድጋፉ ርክክቡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ካባ ኡርጌሳ በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም የምግብና እርሻ ድርጀት( ፋኦ) በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል የአውሮፕላን ድጋፍ አደረገ፡፡
የአውሮፕላን ድጋፉ ርክክቡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ካባ ኡርጌሳ በተገኙበት ተካሂዷል፡፡