አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁበት የሴቶች 5000 ሜትር የፍፃሜ ሩጫ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይካሄዳል፡፡
18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካ ኦሪገን መካሄዱን ቀጥሏል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁበት የሴቶች 5000 ሜትር የፍፃሜ ሩጫ ውድድር ዛሬ ሌሊት ይካሄዳል፡፡
18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአሜሪካ ኦሪገን መካሄዱን ቀጥሏል፡፡