አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 4 ነጥብ 8 ሜትሪክ ቶን የሚመዝኑ የተለያዩ የህክምና ግብዓቶች በአውሮፕላን መቀሌ ከተማ መድረሳቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡
መቀሌ ከገቡት የህክምና ግብዓቶች ውስጥ 3 ነጥብ 8 ሜትሪክ ቶን የአደጋ ጊዜ ቀዶ ጥገና ኪቶች እና 1 ሜትሪክ ቶን የቲቢ በሽታ መድሃኒቶች እንደሚገኙበት ከዓለም ጤና ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 4 ነጥብ 8 ሜትሪክ ቶን የሚመዝኑ የተለያዩ የህክምና ግብዓቶች በአውሮፕላን መቀሌ ከተማ መድረሳቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡
መቀሌ ከገቡት የህክምና ግብዓቶች ውስጥ 3 ነጥብ 8 ሜትሪክ ቶን የአደጋ ጊዜ ቀዶ ጥገና ኪቶች እና 1 ሜትሪክ ቶን የቲቢ በሽታ መድሃኒቶች እንደሚገኙበት ከዓለም ጤና ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡