አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የምታካሂደው የአካባቢ ጥበቃ ስራ ድንበር ተሻጋሪ ሚና እንዳለው የዘርፉ ምሁራን ተናግረዋል፡፡
ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ በምትሰቃይበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የአረንጓዴ አሻራ ልማት ዘመኑን የዋጀ መሆኑን ነው ምሁራኑ የገለጹት፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የምታካሂደው የአካባቢ ጥበቃ ስራ ድንበር ተሻጋሪ ሚና እንዳለው የዘርፉ ምሁራን ተናግረዋል፡፡
ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ በምትሰቃይበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የአረንጓዴ አሻራ ልማት ዘመኑን የዋጀ መሆኑን ነው ምሁራኑ የገለጹት፡፡