አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን ከ5 ቢሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሐግብር የቴክኒክ ኮሚቴ ገለጸ።
በኢትዮጵያ ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ በሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር “አሻራችን ለልጆቻችን” በሚል መሪ ሀሳብ 6 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዞ እየተከናወነ ይገኛል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን ከ5 ቢሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሐግብር የቴክኒክ ኮሚቴ ገለጸ።
በኢትዮጵያ ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ በሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር “አሻራችን ለልጆቻችን” በሚል መሪ ሀሳብ 6 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዞ እየተከናወነ ይገኛል።