የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደመር መጽሐፍ ላይ ውይይት ተካሄደ

By Tibebu Kebede

March 12, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በተጻፈው “መደመር” መጽሐፍ ላይ ውይይት ተካሄደ ።

በውይይቱ የዩኒቨርሲቲው አራት ምሁራን ካነበቡት ተነስተው ምሁራዊ ሂስ ሰጥተዋል።