አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልልን ከኦሮሚያ እና ከጋምቤላ ክልሎች ጋር በአቋራጭ የሚያስተሳስረው የጎሬ-ማሻ-ቴፒ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ35 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የመንገድ ግንባታው በትኩረት እየተሰራ መሆኑንና በቀጣይ ዓመት መጀመሪያ ወደ አስፋልት ማንጠፍ ሥራ እንደሚሸጋገር ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልልን ከኦሮሚያ እና ከጋምቤላ ክልሎች ጋር በአቋራጭ የሚያስተሳስረው የጎሬ-ማሻ-ቴፒ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም ከ35 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የመንገድ ግንባታው በትኩረት እየተሰራ መሆኑንና በቀጣይ ዓመት መጀመሪያ ወደ አስፋልት ማንጠፍ ሥራ እንደሚሸጋገር ተገልጿል፡፡