አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭን በጽሕፈት ቤታቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በሚያጠናክሩባቸው ዘርፎች ላይ መክረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭን በጽሕፈት ቤታቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በሚያጠናክሩባቸው ዘርፎች ላይ መክረዋል፡፡