የሀገር ውስጥ ዜና

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

July 27, 2022

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭን በጽሕፈት ቤታቸውን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡

በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ሩሲያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በሚያጠናክሩባቸው ዘርፎች ላይ መክረዋል፡፡