አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በናይሮቢ ተገናኝተው ተወያይተዋል።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የስራ ጉብኝት ለማድረግ በዛሬው እለት ኬንያ ናይሮቢ ገብተዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በናይሮቢ ተገናኝተው ተወያይተዋል።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የስራ ጉብኝት ለማድረግ በዛሬው እለት ኬንያ ናይሮቢ ገብተዋል።