የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

March 12, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በናይሮቢ ተገናኝተው ተወያይተዋል።

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የስራ ጉብኝት ለማድረግ በዛሬው እለት ኬንያ ናይሮቢ ገብተዋል።