የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን “ኢትዮጵያ ታመስግን” መርሐ ግብርን በቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካሄደች

By Shambel Mihret

July 31, 2022

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን “ኢትዮጵያ ታመስግን” መርሐ ግብርን በ5 ኪሎ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካሔደች።

በመርሐ ግብሩ ለአገር ሰላምና ለህዝብ አንድነት፣ ፍቅር፣ ሰላም፣ ለታመሙ ምህረት እንዲሆን ጸሎት ተደርጓል።

መርሐ ግብሩ የተካሄደው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ በመላው አገሪቱ የፀሎትና ምስጋና መርሐ ግብር እንዲካሄድ ጥሪ ማድጉን ተከትሎ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!