የሀገር ውስጥ ዜና

ፍርድ ቤቱ በእነ አቶ በረከት ስምኦን ላይ ዓቃቤ ህግ ያቀረባቸውን ክስ መርምሮ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

By Tibebu Kebede

March 13, 2020

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ በረከት ስምኦን ላይ ዓቃቤ ህግ ያቀረባቸውን ክስ መርምሮ ውሳኔ ለመስጠት ለሚያዚያ 19 ቀን 2012 ዓ.ም ቀጠረ።

ፍርድ ቤቱ በዛሬው እለት በዋለው ችሎት በዓቃቤ ህግ እና በተከሳሾቹ መካከል የነበረው ክርክር መጠናቀቁን አስረድቷል።