ይህም የክልሉን ግብርና ከተፈጥሮ የዝናብ ጥገኝነት ከማላቀቅ ባለፈ በሁሉም ዞኖች በበጋ ወቅት ከስንዴ በተጨማሪ ሌሎች ዋና ዋና ሰብሎችና የእንስሳት መኖን ለማልማት ጭምር ነው ብለዋል።