የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል 81 የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በ13 ቢሊየን ብር እየተገነቡ መሆኑን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ

By ዮሐንስ ደርበው

August 08, 2022

ይህም የክልሉን ግብርና ከተፈጥሮ የዝናብ ጥገኝነት ከማላቀቅ ባለፈ በሁሉም ዞኖች በበጋ ወቅት ከስንዴ በተጨማሪ ሌሎች ዋና ዋና ሰብሎችና የእንስሳት መኖን ለማልማት ጭምር ነው ብለዋል።