አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በዳኝነት አካል ውስጥ የሙስና ተግባራት መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ መመሪያን አጸደቀ፡፡
ጉባኤው ዛሬ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ነው የፌደራል ፍርድ ቤቶች በዳኝነት አካል ውስጥ የሙስና ተግባራት መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ መመሪያን ያጸደቀው፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የፌደራል ፍርድ ቤቶች በዳኝነት አካል ውስጥ የሙስና ተግባራት መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ መመሪያን አጸደቀ፡፡
ጉባኤው ዛሬ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ነው የፌደራል ፍርድ ቤቶች በዳኝነት አካል ውስጥ የሙስና ተግባራት መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ መመሪያን ያጸደቀው፡፡