አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪን ከመቆጠብ እና የሀገርን ገፅታ ከማስጠበቅ አኳያ የተገኙ ጥሩ ልምዶችን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የአደረጃጀት ለውጥ በተደረገባቸው ሚሲዮኖች ላይ ለሁለት ቀናት ግምገማዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪን ከመቆጠብ እና የሀገርን ገፅታ ከማስጠበቅ አኳያ የተገኙ ጥሩ ልምዶችን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የአደረጃጀት ለውጥ በተደረገባቸው ሚሲዮኖች ላይ ለሁለት ቀናት ግምገማዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡