የሀገር ውስጥ ዜና

የሀገርን ገፅታ ከማስጠበቅ አንጻር የተገኙ ልምዶችን ማሳደግ ይገባል ተባለ

By ዮሐንስ ደርበው

August 17, 2022

 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪን ከመቆጠብ እና የሀገርን ገፅታ ከማስጠበቅ አኳያ የተገኙ ጥሩ ልምዶችን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

የአደረጃጀት ለውጥ በተደረገባቸው ሚሲዮኖች ላይ ለሁለት ቀናት ግምገማዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡