የሀገር ውስጥ ዜና

አገራዊ ምክክሩ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስት ለመገንባት እንደሚያግዝ ተገለፀ

By Feven Bishaw

August 18, 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ ምክክሩ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስት ለመገንባት እንደሚያግዝ የምክክር ኮሚሽኑ ገለጸ፡፡

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀረሪ ክልል ከመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የሥራ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል፡፡