አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ህብረተሰቡ ለሰላምና ለልማት መፋጠን የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ አቀረቡ፡፡
የክልሉን እና የሀገርን ሰላም ለማስጠበቅ የመሪነት ሚናቸውን ለተወጡ አመራሮች የእውቅና መርሐ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ህብረተሰቡ ለሰላምና ለልማት መፋጠን የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ አቀረቡ፡፡
የክልሉን እና የሀገርን ሰላም ለማስጠበቅ የመሪነት ሚናቸውን ለተወጡ አመራሮች የእውቅና መርሐ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡