የሀገር ውስጥ ዜና

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሕዝቡ ለሰላምና ለልማት መፋጠን የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

By ዮሐንስ ደርበው

August 20, 2022

 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ህብረተሰቡ ለሰላምና ለልማት መፋጠን የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ አቀረቡ፡፡

የክልሉን እና የሀገርን ሰላም ለማስጠበቅ የመሪነት ሚናቸውን ለተወጡ አመራሮች የእውቅና መርሐ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡