አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በክልሉ መንጌ ወረዳ ከሻፍ ቀበሌ የወርቅ ማምረቻ ማሽን መርቀው ከፍተዋል፡፡
ማምረቻ ማሽኑ በቤኒሻንጉል የማዕድን ዘርፍ ልማት ማኅበር የመጀመሪያው የወርቅ ማምረቻ ማሽን ነው ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በክልሉ መንጌ ወረዳ ከሻፍ ቀበሌ የወርቅ ማምረቻ ማሽን መርቀው ከፍተዋል፡፡
ማምረቻ ማሽኑ በቤኒሻንጉል የማዕድን ዘርፍ ልማት ማኅበር የመጀመሪያው የወርቅ ማምረቻ ማሽን ነው ተብሏል፡፡